እኛ ! ለአንድ አስቸጋሪና ቋሚ ጥያቄ መልስ ያገኘንበት ቀን ነው እንላለን።
„…ከየት መጣን?
…ወዴት ነው የምንሄደው?
…ከሞት በሁዋላስ?
…“ለሚለው ለሰው ልጆች ቋሚና ተደጋጋሚ ጥያቄ ክርስቶስ „መጥቶ ሞቶ ተነስቶ“ መልስ የሰጠበት ቀን ይህ ነው።
የሰላምና የፍቅር የመግባባትና የመደማመጥ የመቻቻልና በጋራ መፍትሔ የሚፈለግበት ዓመት ዘመን እንድሆንልን እንመኝላችሁዋለን።
እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤው በደህና ያደረሰን።
የአእምሮ አዘጋጆች።